Sunday, 31 March 2013
ሲዋን - ዳንኤል ገዛኸኝ
ጋዜጠኛ ዳንኤል ገዛኸኝ ከ1997ቱ የኢትዮጵያ ምርጫ በኋላ “በመንግሥት ኃይሎች ደረሰብኝ” በሚለው እሥራት፣ ወከባ፣ ድብደባና በቅልብ ውሻ የመነከስ ጥቃት በታኅሣስ 1998 ዓ.ም ለመሰደድ በቅቷል፡፡
ሲዋን - በዳንኤል ገዛኸኝጋዜጠኛው ከምርጫው በኋላ “በመንግሥት ኃይሎች ደረሰብኝ” በሚለው እሥራት፣ ወከባ፣ ድብደባና በቅልብ ውሻ የመነከስ ጥቃት በታኅሣስ 1998 ዓ.ም ለመሰደድ በቅቷል፡፡
“ሲዋን” በእብራይስጥ ቋንቋ “ግንቦት” ማለት ነው፡፡
“ሲዋን” ዳንኤል ገዛኸኝ ከአዲስ አበባ አውቶቡስ ተራ ተነስቶ እስከ ሰንዐ - የመን ያሣለፈውን ከባድና ጠመዝማዛ የስደት ጉዞ ይዘግባል፡፡
ዳንኤል ዛሬ በዩናዩትድ ስቴትሷ ጆርጅያ ግዛት የአትላንታ ከተማ ነዋሪ ነው፡፡
ለጥያቄዎችዎ መልስ ይሰጣል፡፡..... http://amharic.voanews.com/content/siwan-by-daniel-gezahagn/1632179.html
Birtukan Mideksa is a fellow at Harvard University's WEB Du Bois Institute for African and African American Research and a former prisoner of conscience in Ethiopia.
After the 2005 elections, Eskinder Nega and his wife - Serkalem Fasil - spent 17 months in prison [AP]
| |
Although Ethiopia has its first new prime minister in 17 years - so far, the government has failed to right a long history of wrongs. With prisoners of conscience still languishing in its prisons, Ethiopia must receive the clear message - especially from allies like the United States - that continued human rights violations will not be tolerated. My journey to become a political prisoner in Ethiopia began as a federal judge fighting to uphold the rule of law. Despite institutional challenges and even death threats, I hoped to use constitutional principles to ensure respect for basic rights. But, having witnessed firsthand the government disregard for fundamental constitutional rules, I joined the opposition and became the first woman to hold a high-level position in an Ethiopian political party. Our party - the Coalition for Unity and Democracy - contested the 2005 elections with a multiethnic platform based on economic liberalism and respect for individual rights. As momentum gathered, many hoped change had finally arrived in Ethiopia. But after early reports showed our party ahead in the polls, the government dashed our optimism by throwing me and my colleagues behind bars and declaring a victory for the ruling party. When I emerged after 21 months in prison, our party was outlawed and the political landscape had grown increasingly repressive. But we forged ahead, forming the new Unity for Democracy and Justice Party and continuing to advocate for dialogue and non-violent political reform in Ethiopia. Authorities arrested me again in 2008, claiming that I had mischaracterised the circumstances of my release. But peaceful political activities are not the only way to become a prisoner of conscience in Ethiopia. Independent journalists face the very real threat of imprisonment in response to their work. Authorities have detained my friend Eskinder Nega eight times over his 20-year career as a journalist and publisher. After the 2005 elections, Eskinder and his wife - Serkalem Fasil - spent 17 months in prison. Pregnant at the time, Serkalem gave birth to a son despite her confinement and almost no pre-natal care.
Eskinder, who does not belong to any political party because of a commitment to maintain his independence, offered a unique and incisive take on what those movements meant for the future of Ethiopia. Committed to the principle of non-violence, Eskinder repeatedly emphasised that any similar movements in Ethiopia would have to remain peaceful. Despite this, police briefly detained him and warned him that his writings had crossed the line and he could face prosecution. Then in September 2011, the government made good on that threat. Authorities arrested Eskinder just days after he publicly criticised the use of anti-terror laws to stifle dissent. They held him without charge or access to an attorney for nearly two months. The government eventually charged Eskinder with terrorism and treason, sentencing him to 18 years in prison after a political trial. Unfortunately, Eskinder is not alone; independent journalists Woubshet Taye and Reeyot Alemu also face long prison terms on terrorism charges. The legal advocacy organisation Freedom Now, the UN Working Group on Arbitrary Detention - a five-person panel of experts from around the world that consider individual cases - found Eskinder’s continued detention illegal under international law and called for his immediate release. The UN specifically found that the government prosecuted Eskinder using overly broad terrorism charges because he exercised his internationally protected right to freedom of expression. It also held that procedural violations, such as denying Eskinder access to an attorney for nearly two months, violated his due process rights. With this unequivocal finding by the UN, the international community can, and must, do more to help Eskinder and his imprisoned colleagues. In particular, the US, which has a close relationship with government in Addis Ababa, must speak out at every opportunity for those who cannot speak out for themselves from behind the prison walls. Birtukan Mideksa is a fellow at Harvard University’s WEB Du Bois Institute for African and African American Research and a former prisoner of conscience in Ethiopia. Follow her on Twitter: @Birtukanmideksa
The views expressed in this article are the author's own and do not necessarily reflect Al Jazeera's editorial policy.
Source:
Al Jazeera
|
እሥራኤል ጋዝ ማውጣት ጀመረች
እሥራኤል በሜዴትራኒያን ጠረፏ አኳያ ከሚገኝ የታማር ምድር የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት ጀመረች። የአገሪቱ የኤነርጂና የውሃ ሃብት ሚኒስትር ተቋም እንዳስታወቀው ጥሬው ጋዝ ለማጣራት ተግባር አሽዶድ ወደተሰኘችው ስፍራ እንዲተላለፍ ተደርጓል። ታማር ምድር የሚገኘው ከሃይፋ ወደብ 80 ኪሎሜትር ራቅ ብሎ ሜዴትራኒያን ባሕር ውስጥ ነው። ስፍራው 238 ሚሊያርድ ሜትር-ኩብ የሚደርስ የጋዝ ክምችት እንዳለው የሚገመት ሲሆን የሚወጣውም በእሥራኤልና በአሜሪካ ኩባንያዎች ትብብር ነው። እሥራኤል በምርቱ መውጣት በውጭ ከነበራት ጥገኝነት እንደምትላቀቅ ተነግሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ የጋዝ ማውጣቱ ተግባር የተጀመረበትን ዕለት ለእሥራኤል ኤኮኖሚ ታላቅ ቀን ነው ብለውታል። source DW.
በአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ አካል ነዉ!
መግለጫ
በአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ አካል ነዉ!
የወያኔ መሪዎች እነ መለስ ዜናዊና ስብሐት ነጋ በ1967 ዓም ለትግል ደደቢት በረሀ እንዲገቡ ያነሳሳቸዉና ያሰባሰባቸዉ በአማራዉ ህዝብ ላይ ያላቸው ጥላቻና የበቀል ስሜት እንጂ የኢትዮጵያ ህዝብ በደልና እሮሮ አንገፍግፏቸዉ እንዳልሆነ በተለያዩ ግዜዎች ለህዝብ ይፋ የሆኑት የወያኔ መግለጫዎችና ለረጂም ግዜ ወያኔን የመሩት መለስ ዜናዊና ስብሐት ነጋ በየአደባባዩ ላይ ያደረጓቸዉ ንግግሮች በግልጽ ያሳያሉ። እነዚህ ከወጣትነት ግዜያቸዉ ጀምሮ በአማራ ህዝብ ላይ ጥርሳቸዉን የነከሱ የወያኔ መስራቾች በለስ ቀንቷቸዉ አዲስ አበባን ከተቆጣጠሩ በኋላም ቢሆን ለአማራ ህዝብ፤ ባህልና ታሪክ ያለቻዉ ጥላቻ ከተራ ጥላቻ አልፎ በተግባር አማራዉን ወደ ማጥቃት ዘመቻ አደገ እንጂ ለአንድም ቀን ቀንሶ አያውቅም።
የወያኔ አገዛዝ ኢትዮጵያ ውስጥ ያከበረዉ ወይም የኤኮኖሚና የፖለቲካ ጥቅሙን ያስጠበቀለት ብሔረሰብ ባይኖርም በግለሰብ ደረጃም ሆነ በቡድን የወያኔ ዘረኞች የአማራን ህዝብ ከተቀሩት ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቹና እህቶቹ ነጥለዉ ለማጥቃትና የስነ ልቦና ዘይቤውን ለመስበር ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል። በአጠቃላይ የወያኔ ዘረኛ ባለስልጣኖች አማራውን በተከታታይ ሲዘልፉ ቆይተዋል፤አዋርደው አስረዋል፤ ከአገር እንዲሰደድ አድረገዋል፤ አፈናቅለዋል ገድለዋል። ለምሳሌ ወያኔ ስልጣን በያዘባቸዉ በመጀመሪያዎቹ አምስት አመታት ዉስጥ ብቻ አሶሳ፤ በደኖና አርባጉጉ ውስጥ አማራ በመሆናቸዉ ብቻ ህጻናት፤ሴቶችና አረጋዉያን በግፍ ተገድለዋል።
ባለፈዉ አመት በደቡብ ክልል ጉራ ፈርዳ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ለረጂም አመታት ከአካባቢዉ ኢትዮጵያዊ ወገናቸው ጋር ተግባብተዉ ይኖሩ የነበሩ የአማራ ተወላጆች አማራ በመሆናቸዉ ብቻ ለአመታት ያፈሩትን ንብረት ይዞ የመሄጃ ግዜ እንኳን ሳይሰጣቸዉ አከባቢዉን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ለቅቀዉ እንዲወጡና እንዲፈናቀሉ ተደርጓል። የወያኔ ባለስልጣኖችና በየአካባቢዉ የኮለኮሏቸዉ ምስለኔዎች አካባቢዉን በግድ እንዲለቅ የተደረገ ህግ አክባሪ ዜጋ የለም፤ የተባረሩት ህግ የጣሱ ግለሰቦች ብቻ ናቸው፣ በማለት አሳፋሪ ድርጊታቸዉን ለመደበቅ ሲሞክሩ ታይተዋል። ሆኖም ከጉራ ፈርዳና ከአካባቢዉ ተፈናቅለዉ ወደ መጣችሁበት አካባቢ ተመለሱ ተብለው በየሜዳው ያለምግብ፣ ውኃና፤መጠለያ የተበተኑ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ የአማራ ተወላጆች ለወገኖቻቸውና ለአለም አቀፉ ህብረተሰብ የድረሱልን ጩኸት ሲያሰሙ መሰንበታቸዉ የቅርብ ግዜ ትዝታ ነዉ።
ወያኔ በዚህ በያዝነዉ አመት ከመጋቢት ወር መጀመሪያ ጀምሮ በአማራዉ ህዝብ ላይ አዲስና ሰፋ ያለ የጥቃት ዘመቻ ጀምሯል። በደቡቡ የአገራችን ክልል በጉራፈርዳ የጀመረዉን አማራውን ነጥሎ የማጥቃትና የማንገላታት ዘመቻ አሁን ደግሞ በሰሜን ምስራቅ የአገራችን ክፍል በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቀጥሏል። ሰሞኑን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ለረጂም አመታት ከአካባቢዉ ህብረተሰብ ጋር ተቀላቅለው ይኖሩ የነበሩ አያሌ የአማራ ተወላጆች ያፈሩትን ንብረት ለመሰብሰብ እንኳን ግዜ ሳይሰጣቸዉ የኔ ብለው ከሚጠሩት የመኖሪያ ቦታቸዉ እንደባዳ እየተገፉ እንዲወጡ ተደርገዋል። እዚህ ላይ አንድ እጅግ የሚያሳዝን ነገር ቢኖር በገዢዉ ፓርቲ ኢህአዴግ ዉስጥ አማራን እወክላለሁ ባዩ ብአዴን ወያኔ በአማራዉ ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን በደል ዝም ብሎ መመልከቱ ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት ከጉራ ፈርዳ ዘንድሮ ደግሞ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ እየተባረሩ እየወጡ ባሉ አማራዎች ላይ እየተፈጸመ ባለው ወንጀል ላይ ተባባሪ መሆኑን አሳይቷል።
ግንቦት ሰባት የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ወያኔ በአማራዉ ህዝብ ላይ ያደረሰውንና በማድረስ ላይ ያለውን ይህ ነዉ የማይባል ግፍና መከራ ከዚህ ቀደም እንዳደረገዉ ሁሉ አሁንም አጥብቆ ያወግዛል። ከዚህ በተጨማሪ ወያኔ በዚህ በኢትዮጵያ አንድነትና ነጻነት የትግል ምእራፍ ውስጥ በደም የተቀባ፣ የቀለመ አኩሪ ታሪክ ያለውን የአማራውን ህዝብ መልሶ መላልሶ የሚያጠቃውና ይህንን ታላቅ ህዝብ ከየቦታዉ የሚያፈናቅለው ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ከአማራዉ ህዝብ ጋር ብቻ በማያያዝ አገራችንን ለማዳከምና አንዱ ኢትዮጵያዊ በሌላዉ ኢትዮጵያዊ ላይ የሚደርሰዉን ግፍና መከራ “ምን አገባኝ” ብሎ እንዲመለከት ለማድረግ ባለው እጅግ አደገኛ ዕቅድ መሠረት መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲገነዘብ በጥብቅ ያሳስባል።
ከዚህም በተጨማሪ በአማራው ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለው እጅግ አስከፊ ወንጀል በግልም ሆነ በቡድን፣ የንጹሀንን ደም እያፈሰሳችሁ ያላችሁ ወንጀለኞችና ተባባሪዎች፣ ከያላችሁበት ታድናችሁ ለፍርድ እንድትቀርቡ ንቅናቂያችን የሚቻለውን ሁሉ ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት በግልጽ እንድታውቁት ይገባል።
በአማራው የደረሰው ጥቃት የሁሉም ኢትዮጵያውያን ዜጎች ጥቃት ነው እንላለን። ግንቦት ሰባት ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም በግለሰብ ደረጃ የምንደሰትበትን ነጻነት የምናስጠብቀው በህብረት ነውና ወያኔ በአሁኑ ግዜ በአማራው ወገናችን ላይ የሚያደርሰውን ግፍ፤ መከራና መፈናቀል በእያንዳንዳችን ላይ እንደደረሰ በመቁጠር ይህንን ግፍ በመፈጸም የማይሰለቸውን ዘረኛ አገዛዝ በተባበረ ህዝባዊ ትግል ከአገራችን ለማስወገድ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ የጋራ ትግል ጥሪ ያስተላልፋል።
ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ፣
መጋቢት 2005 ዓ. ም
pr@ginbot7.org +44 208 133 5670 +44 203 286 9661
ከቤንሻንጉል አማርኛ ተናጋሪ ዜጎችን በግፍ የማፈናቀሉ ተጠናክሮ ቀጥሏል
-ጥቃቱ ህፃናትና አረጋውያን ላይም እየደረሰ ነው
አማርኛ ተናጋሪውን ከየቦታው የማፈናቀሉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የመረጃ ምንጮቻችን አስታወቁ፡፡ የፍኖተ ነፃነት ምንጮች እንደሚሉት በዚህ ሳምንት ውስጥ ብቻ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከማይ ዞን ያሶ ወረዳ 25 ሺህ አማርኛ ተናጋሪዎች እየተደበደቡ በጭነት መኪና ተጭነው ከመኖሪያቸው ተባረዋል፡፡ የአካባቢው የዓይን ምስክሮችም ተጧሪ አረጋዊያንና ህፃናት “ውሃ፣ አምባሻ እያሉ በየመንገዱ ሲለምኑ ያለርህራሄ እየደበደቧቸው ወስደዋቸዋል፡፡” ሲሉ በቅሬታ ያስረዱሉ፡፡
ፍኖተ ነፃነት ያነጋገረቻቸው የዓይን ምስሮች እንደሚሉት መንታ የተገላገለች እመጫት ሳትቀር አስር ቀን ሳይሞላት በጭነት መኪና ላይ ወርውረዋት አከባቢውን ለቃ እንድትሄድ ተደርጓል፡፡ የዝግጅት ክፍላችን ለመረዳት እንደቻለው አብዛኞቹ ተፈናቃዮች ከ96 ዓ.ም ጀምሮ በባዶ መሬት ላይ ሠፍረው አካባቢውን ያለሙ የነበሩ ናቸው፡፡ የዘሩትን እህል ሳይሰበስቡና ንብረታቸውን ሳይዙ እየተባረሩ የሚገኙት እነዚህ የአማርኛ ተናጋሪ ዜጎች የተለያዩ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችም እየደረሱባቸው እንደሚገኝ ፍኖተ ነፃነት ከአይን እማኞች ለማረጋገጥ ችላለች፡፡ ምንጮቻችን አክለውም “ሰው መሆን እስከሚያስጠላ ድረስ በጭካኔ እየደበደቡ መሬት ለመሬት እየጎተቱ መኪና ላይ ይወረውሯቸዋል፡፡ በአካባቢው ኦሮሚኛ እና ሌላ ቋንቋ ተናጋሪዎች በተመሳሳይ ጊዜና ከዚያ ወዲህ በቅርብ ጊዜ ሠፍረው የሚኖሩ አሉ፡፡ እነሱን የሚነካቸውና የሚጠይቃቸው የለም፡፡” በማለት አማርኛ ተናጋሪዎች ላይ ያነጣጠረ ዘር የማፅዳት ዘመቻ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡
ፍኖተ ነፃነት ያነጋገረቻቸው በአካባቢው በንግድ ስራ የተሰማሩ ግለሰብ እንደሚናገሩት አማርኛ ተናጋሪዎቹን ከስፍራው ለማፈናቀል ከሚሰጡት ምክንያት አንዱ “ከዚህ በፊት በክልላችሁ በነበራችሁበት ቦታ የማዳበሪያ ዕዳ አለባቸው” የሚል ነው፡፡ ግለሰቡ አክለውም “ዕዳ ካለባቸው ባሉበት በህግ መጠየቅ እየተቻለ ሁሉንም ወንጀለኞች ናቸው እየተባለ መደብደብና ማባረር ወንጀል ነው፡፡” ብለዋል፡፡ አያይዘውም ብአዴን በአማራ ህዝብ ስም ሥልጣን ላይ ተቀምጦ በአማራ ህዝብ ላይ የሚፈጸመውን እያየ እንዳላየ ዝም ብሎአል፡፡ አቤቱታ እየቀረበላቸው አንድም ነገር አላሉም፡፡ ብአዴን የአማራ ህዝብ ወኪል አለመሆኑን ሙሉ በሙሉ ያረጋገጠበት ወቅት ላይ ደርሷል፡፡” ሲሉ እጅግ አዝነው ተናግረዋል፡፡
ጉዳዩን እያስፈጸሙ ናቸው የተባሉትን የወረዳውን አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ሻምበልን በስልክ አግኝተናቸው ነበር፡፡ እራሳችንን አስተዋውቀን ጥያቄያችንን ልንጀምር ስንል አቶ ታደሰ ስልካቸውን ጆሮአችን ላይ በመዝጋታቸው ዜናው ሚዛናዊ ለማድረግ አልቻልንም፡፡
ጉዳዩን እያስፈጸሙ ናቸው የተባሉትን የወረዳውን አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ሻምበልን በስልክ አግኝተናቸው ነበር፡፡ እራሳችንን አስተዋውቀን ጥያቄያችንን ልንጀምር ስንል አቶ ታደሰ ስልካቸውን ጆሮአችን ላይ በመዝጋታቸው ዜናው ሚዛናዊ ለማድረግ አልቻልንም፡፡
በዚህ ሳምንት ከወረዳው ተባረው በመጓጓዝ ላይ የነበሩ ዜጎችን ጭኖ የነበረው አንዱ መኪና ተገልብጦ 59 ሰዎች ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል፡፡ ህይወታቸው ካለፈው ውስጥ አብዛኞቹ ህጻናት፣ሴቶችና አረጋውያን መሆናቸውን በስፍራው የተገኙ የዓይን ምስክሮች ለዝግጅት ክፍላችን አስታውቀዋል፡፡
ምንጭ ፍኖተ ነፃነት
ምንጭ ፍኖተ ነፃነት
በኩላሊት ስርቆት የተጠረጠረው ምንሊክ ሆስፒታል አስተባበለ
ኩላሊት ለመስረቅ ሙሉ መሳሪያና የኩላሊት ባለሙያ ያስፈልጋል - የሆስፒታሉ ባለሙያ በምንሊክ ሆስፒታል ኩላሊት ተሰርቋል በሚል በቀረበ አቤቱታ የተነሳ በሆስፒታሉ የአስክሬን ምርመራ ክፍል ላይ ምርመራ እንደተካሄደ ምንጮች የገለፁ ሲሆን፣ የሆስፒታሉ ባለሙያዎች የኩላሊት ስርቆት ሊካሄድ አይችልም ሲሉ አስተባበሉ፡፡ የመኪና አደጋ ደርሶበት በምንሊክ ሆስፒታል ሲታከም የነበረ ሰው ህይወቱ በማለፉ የሟች ቤተሰቦች ለፖሊስ የሚቀርብ ማስረጃ ከሆስፒታሉ ጠይቀው ነበር በማለት የገለፁ ምንጮች እንደሚሉት፤ ከዚህ ጋር ተያይዞ የተካሄደው የአስከሬን ምርመራ በቤተሰቦች ላይ ቅሬታና ጥርጣሬ እንደፈጠረ ይጠቁማሉ።
ጉዳዩም ወደ ፖሊስና ወደ ፀረ ሙስና ኮሚሽን እንዳመራ ምንጮቹ ጠቁመው፣ መርማሪዎች በሆስፒታሉ ተገኝተው ቅኝት እንዳካሄዱና ባለሙያዎችን እንዳነጋገሩ ገልፀዋል። ከፖሊስና ከፀረ ሙስና ኮሚሽን መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራ፣ በሃላፊዎች አለመገኘት ምክንያት ባይሳካም፤ የሆስፒታሉ ባለሙያዎች በበኩላቸው መርማሪዎች ወደ ሆስፒታሉ መጥተው እንዳነጋገሯቸው ጠቅሰዋል። አስከሬን ላይ ተገቢውን ምርመራ እንደሚያከናውኑ የሚገልፁት የሆስፒታሉ ባለሙያዎች፤ “በህክምና ወቅት ያልተከፈተውን የሟች አካል፣ በአስከሬን ምርመራ ወቅት እንዴት ይከፈታል?” የሚል ቅሬታ ከሟች ቤተሰቦች በተደጋጋሚ ይቀርባል ሲሉ ተናግረዋል።
ቅሬታውን ተቀብለው ምርመራ ለመካሄድ የፀረሙስና ኮሚሽን መርማሪዎች መጥተው እንዳነጋገሯቸው የሆስፒታሉ ባለሙያዎች ጠቅሰው፤ ጉዳዩ ሊያስከስስ እንደሚችልና እንደማይችል የምናውቀው ነገር የለም ብለዋል፡፡ እዚህ ሆስፒታል ውስጥ የኩላሊት ስርቆት ሊካሄድ አይችልም ሲሉ የተናገሩ ባለሙያዎች፣ በሆስፒታሉ ውስጥ የኩላሊት ተከላ የሚካሄድ ቢሆን ኖሮ አልያም የኩላሊት ማስቀመጫ መሳሪያ ቢኖር ኖሮ ለጥርጣሬ ምክንያት ሊሆን ይችላል ነበር ብለዋል። ከሟች አካል ኩላሊት ሊሰረቅ የሚችለው፤ በአፋጣኝ ኩላሊቱን መውሰድ የሚችል ባለሙያና የተሟላ መሳሪያ ሲኖር ብቻ ነው ያሉት ባለሙያዎች፤ የሟች አካል ለምርመራ ስለተከፈተ ብቻ የስርቆት ተጠርጣሪ መሆን የለብንም ብለዋል። እንኳን እዚህ አገር ከውጪ የሚመጡ አስክሬኖች ላይም ምንም አይነት አካል ሲጎድል አላጋጠመንም ብለዋል - ባለሙያዎቹ።
አዲስ አድማስ
ኩዌት ከኢትዮጵያ የሚመጡ ሠራተኞችን አልቀበልም አለች
ኩዌት በቅርቡ የሕክምና ምርመራ እንዲከናውኑ ተብለው በተመለመሉ አዳዲስ ክሊኒኮች አማካይነት አልፈው የሚመጡ ኢትዮጵያዊያን ሠራተኞችን ወደ አገሯ እንደማታስገባ አስታወቀች፡፡
በአዲስ አበባ የሚገኘው የኩዌት ኤምባሲ መጋቢት 11 ቀን 2005 ዓ.ም. በጻፈው ደብዳቤ፣ ኩዌት ወደ ባህረ ሰላጤው አገሮች የሚሄዱ ሠራተኞች የጤና ምርመራ እንዲያደርጉ በቅርቡ ለተመለመሉ አዳዲስ ክሊኒኮች ዕውቅና አልሰጠችም፡፡
ኩዌት ኤምባሲ በዚሁ ደብዳቤው እንደገለጸው፣ ራሱ ሌላ ማረጋገጫ ደብዳቤ እስካልጻፈ ድረስ የክሊኒኮችን ሥራ የሚያስተባብረው ጋምካ የተባለው አስተባባሪ ተቋም አንድም ተመርማሪ ሠራተኛ በቅርቡ ምርመራ እንዲያካሂዱ ወደተመደቡ የጤና ማዕከላት እንዳይልክ አሳስቧል፡፡
የባህረ ሰላጤው አገሮች ማኅበራት (Gulf Cooperative Council) አባላት ሳውዲ ዓረብያ፣ ኩዌት፣ ኦማን፣ ባህሬን፣ ኳታር፣ የመንና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስን የሚያጠቃልል ሲሆን፣ የእነዚህ አገሮች የጤና ሚኒስትሮች በበኩላቸው የራሳቸውን ማኅበር አቋቁመው በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸው ታውቋል፡፡
የጤና ሚኒስትሮቹ ማኅበሩ ባለሙያዎችን ወደ አዲስ አበባ በመላክ በከተማው ውስጥ የሚገኙትን ክሊኒኮች ከገመገመ በኋላ አልአፍያ ከፍተኛ ክሊኒኮች፣ አልያንስ ሜዲካል ክሊኒክ፣ ቶዝ ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ወሰን ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ቤተዛታ ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ኦአይሲሶ ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ፣ ሜዲገልፍ የጤና አገልግሎትን የመረጠ ሲሆን፣ ኩዌት ለጊዜው በእነዚህ ክሊኒኮች ተመርምረው የሚመጡ ሠራተኞችን እንደማትቀበል ገልጻለች፡፡
ከዚህ በፊት በጤና ሚኒስትሮቹ ተመርጠው ከግንቦት 2000 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ ባህረ ሰላጤ አገሮች ለሥራ የሚሄዱ ሠራተኞች ጤና ለመመርመር አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት አርሾ ሜዲካል ላቦራቶሪ፣ ቢታንያ ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ሃሌሉያ ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ኬቲ ቅዱስ ገብርኤል ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ሰንቴ ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ዘንባባ ከፍተኛ ክሊኒክ፣ ዛክ ከፍተኛ ክሊኒክና ሳይመን ከፍተኛ ክሊኒክ ነበሩ፡፡ ምንጭ ሪፖርተር
Saturday, 30 March 2013
Information controls in Ethiopia
In its updated report on Information controls in Ethiopia, the OpenNet Initiative states that Ethiopia remains a highly restrictive environment in which to express political dissent online. The government of Ethiopia has long filtered critical and oppositional political content, ONI reports. Anti-terrorism legislation is frequently used to target online speech, including in the recent conviction of a dozen individuals, many of whom were tried based on their online writings. OpenNet Initiative (ONI) testing conducted in Ethiopia in September 2012 found that online political and news content continues to be blocked, including the blogs and websites of a number of recently convicted individuals.
Most URLs found blocked belonged to ONI’s ‘political’ category, including independent media and critical political blogs. The blocked content includes online portals Cyber Ethiopia (http://cyberethiopia.com), diaspora media such as Toronto-based TZTA Ethiopia Newspaper (http://www.tzta.ca), and other critical political organizations, including the website of the Solidarity Committee for Ethiopian Political Prisoners (http://www.socepp.de/).
Read the updated ONI Report
source CyberEthiopia.com
source CyberEthiopia.com
Government officials are intimidating us: Evictees from Benishangul
Over 3000 people of the Amhara ethnic origin, who have been evicted from the Benishangul Region, now resettled in a large area found in front of FenoteSelam City Administration of Western Gojjam Zone have said that they are being intimidated by the officials of the Region.
“Although officials from the Region’s Capital, Bahir Dar and the Zone came to speak to us, their response was disheartening” said one of the evicted farmers to ESAT.
According to the farmers, they were told by the officials to immediately leave the town and move to their Woredas. When we asked about our land and prosperities in Benishangual, the authorities said “we don’t know. Who told you to go there in the first place”, said another farmer. The homeless farmers fear epidemic diseases might kill their children and mothers due to the extreme lack of sanitation in the area.
The farmers are being provided food. It is not immediately clear if the government or Red Cross was providing them with food, however.
A mother, who gave birth in the area, was ordered to leave the area, the farmers said.
Other farmers, who are still in Kemashe Zone of Benishangul Region and are about to be evicted, said the persecution and assassination on those, who have not left the region, is intensifying. One farmer was shot dead while two others have gone astray after groups tried to rob the properties of the evictees.
Meanwhile, in its press release titled “The government is responsible for the death, eviction and exile of citizens! We seek the criminals to appear before court immediately”, the Unity of Democracy and Justice (UDJ) Party said “the language based ethnic federalism of the dictatorial EPRDF regime and its fervor to stay in power, is becoming a clear and present danger to the people of Ethiopia, who lived for centuries intermarried, interrelated and in tolerance”.
Denouncing the forced eviction of thousands of Ethiopians of the Amhara ethnic origin from the Benishangul Region and the death of 59 of these people, UDJ stated that it believes the Regime should be taken responsible for these “inhuman acts”. The Party stated that it was paradoxical to allow foreign companies to buy and own land for cheap rates while disallowing and evicting citizens.
“We want the international community, human rights organizations and Ethiopians to be informed of this inhumanity” UDJ noted in its press release.
UDJ urged that the forced eviction should stop immediately and those already evicted be given compensation.
The Officials of the Amhara Region have not so far given any official presser or explanation regarding the issue.
March 30, 2013ESAT News
March 30, 2013ESAT News
በሳኡዲአረቢያ ሊያኖረው የሚችል ፈቃድ ስለሌለው ብቻ ረቡእ ማታ 1 ወጣት አውራሪስ ተሾመ ከለሊቱ አምስት ሰአት ገደማ በአረቦች ተገደለ ::
በሳኡዲ አረቢያ በአቋራጭ ጎዳና በመሰደድ አስከፊ ህይወታቸውን ለመታደግ ብሎም ቤተሰቦቻቸውን ለመርዳት ደፋ ቀና እያሉ ከአገራቸው ዳር ድንበር እየተሰደዱ የሚገኙት ወጣቶች ከፍተኛ ስቃይ እና እንግልት እየደረሰባቸው መሆኑን የደረሰን ዜና ዘገባ
ያመለክታል ።
በዚህ ባሳለፍነው ረቡእ ማታ ከለሊቱ አምስት ሰአት ገደማ በአረቦች ተገደለ የተባለው ወጣት ።በሳኡዲአረቢያ ሊያኖረው የሚችል ፈቃድ ስለሌለው ብቻ እንዲገደል ማድረጋቸውን እና አስከሬኑ ወደ ሃገሩ ይላክ ሲባልም ህገወት የገባ ስደተና ስለሆነ ልንሰጣችሁ አንችልም በማለት ምላሽ መስጠታቸውን ከስፍራው ያነጋገርናቸው ወገኖቻችን ገልጸዋል ። እንደ ህበረተሰቡ አገላለስ ከሆነ ልጁን እኛ አልገደልነውም እያሉ ይዋሹናል የገደለው መብረቅ ነው ብለው እያሉ እኛንም እያስፈራሩን ይገኛሉ ሲሉ ተናግረዋል ።
የተገደለው ልጅ ስሙ ወጣት አውራሪስ ተሾመ የሚባል ሲሆን ትውልዱም በሰሜን ሸዋ ክፍለ ሃገር በኤፍራታና ጅሌ ወረዳ የካራቆሬ ከተማ ተወላጅ እንደሆነ ካገኙት የመታወቂያ መረጃ ለማወቅ ተችሎአል ።የማለዳ ታይምስ ዝግጅት ክፍል በአሁን ሰአት በጂዳ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ኢምባሲ ለማነጋገር እና የዚህን ሟች አስከሬን ወደ ትውልድ አገሩ የሚላክበት ዘዴ ይፈጥር ዘንድ ትረት በማድረግ ላይ እንገኛለን ።
እንዲህ አይነቱ ችግር ሲፈጠር ማናቸውም ግለሰቦችም ቢሆኑ በግላቸው ጥረት በማድረግ አስፈላጊውን ነገር ከማድረግ ወደ ኋላ እንዳይታቀቡ የማለዳ ታይምስ ዝግጅት ክፍል ያሳስባል ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሰሞኑን በአረብ አገር ላይ እየተሰደዱ በሚገኙት ወጣቶች ላይ የድብደባ እና ግድያ ወንጀል መበራከቱን ባሳለፍነው ሳምንታት ያቀረብናቸው የምስል ቅንብሮች ማስታወስ የሚቻል ነው ። ማለዳ ታይምስ ዝግጅት ክፍል ለወላጅ ቤተሰቦቹ መጥናናትን እየተመኘ ለእልፈተ ህይወቱም የሰላም እረፍት ነፍስን በገነት ያኑርልን ይላሉ ።source Minilik Salsawi
The result of double digit growth in Ethiopia
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን በሄሊኮፕተር ያካሄዱት ጥንዶች
#1
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን በሄሊኮፕተር ያካሄዱት ጥንዶች
"ኢትዮጵያ በዓለም ላይ የምትታወቀው በረሃብና በድርቅ ነው" የሚሉት ሙሽሮቹ
ሙሽሮቹ "የጋብቻ ሥነ ሥርዓታችንን በሄሊኮፕተር ያካሄድነው ሞልቶን ተርፎን ሳይሆን የኢትዮጵያን የዕድገትና የለውጥ ሂደት ለኢትዮጵያውያንና ለመላው ዓለም ለማሳወቅ ነው" ብለዋል፡፡
"ኢትዮጵያ በዓለም ላይ የምትታወቀው በረሃብና በድርቅ ነው" የሚሉት ሙሽሮቹ " በአሁኑ ወቅት ግን ኢትዮጵያ ዓለምን በሚያስደምም ሁኔታ እያደገች መሆኗንና የተለየ ገጽታ እንዳላት ለማሳወቅ በተለየ ሁኔታ የጋብቻ ሥነ ሥርዓታችንን በሄሊኮፕተር ለማድረግ ችለናል፡፡" ነው የሚሉት ሙሽሮቹ ።
የጋብቻ ሥነ ሥነ ሥርዓታቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ በሄሊኮፕተር ያካሄዱት አቶ ሙሉቀን ፋንታዬ ወይም በቅጽል ስሙ / ሉክ/ እና ወይዘሪት ወይንሸት ሙሉነህ ውይም በቅጽል ስሟ /ወይኒ/ ናቸው፡፡
ሉክ በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ሙያዎች ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ወይኒ ደግሞ የአፄ ቴዎድሮስ አራተኛ የልጅ ልጅ ነች፡፡
በሊሞዚን መኪኖች በትልቅ ሆቴል ከሚካሄድ ቅልጥ ያለ የሠርግ ሥነ ሥርዓት ያነሰ ወጪ እንዳወጡ የሚናገሩት ሙሽሮቹ ፥ በጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸው ላይ እንዲታደም የጠሩት ሰው ቁጥር 150 ያህል ብቻ ነው፡፡
ምንጭ፦ ኢዜአ
"ኢትዮጵያ በዓለም ላይ የምትታወቀው በረሃብና በድርቅ ነው" የሚሉት ሙሽሮቹ
ሙሽሮቹ "የጋብቻ ሥነ ሥርዓታችንን በሄሊኮፕተር ያካሄድነው ሞልቶን ተርፎን ሳይሆን የኢትዮጵያን የዕድገትና የለውጥ ሂደት ለኢትዮጵያውያንና ለመላው ዓለም ለማሳወቅ ነው" ብለዋል፡፡
"ኢትዮጵያ በዓለም ላይ የምትታወቀው በረሃብና በድርቅ ነው" የሚሉት ሙሽሮቹ " በአሁኑ ወቅት ግን ኢትዮጵያ ዓለምን በሚያስደምም ሁኔታ እያደገች መሆኗንና የተለየ ገጽታ እንዳላት ለማሳወቅ በተለየ ሁኔታ የጋብቻ ሥነ ሥርዓታችንን በሄሊኮፕተር ለማድረግ ችለናል፡፡" ነው የሚሉት ሙሽሮቹ ።
የጋብቻ ሥነ ሥነ ሥርዓታቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ በሄሊኮፕተር ያካሄዱት አቶ ሙሉቀን ፋንታዬ ወይም በቅጽል ስሙ / ሉክ/ እና ወይዘሪት ወይንሸት ሙሉነህ ውይም በቅጽል ስሟ /ወይኒ/ ናቸው፡፡
ሉክ በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ሙያዎች ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ወይኒ ደግሞ የአፄ ቴዎድሮስ አራተኛ የልጅ ልጅ ነች፡፡
በሊሞዚን መኪኖች በትልቅ ሆቴል ከሚካሄድ ቅልጥ ያለ የሠርግ ሥነ ሥርዓት ያነሰ ወጪ እንዳወጡ የሚናገሩት ሙሽሮቹ ፥ በጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸው ላይ እንዲታደም የጠሩት ሰው ቁጥር 150 ያህል ብቻ ነው፡፡
ምንጭ፦ ኢዜአ
“የኢህአዴግ እብሪትና ትዕቢት አገርንና ህዝብን የሚያጠፋ ነው”
አቶ ግርማ በቀለ 33ቱ ፓርቲዎች ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ዋና ፀሐፊ
——————————————————————————
የዛሬው እንግዳችን አቶ ግርማ በቀለ ይባላሉ ፡፡ አቶ ግርማ በቀለ በቅርቡ የትብብር ሠነድ የተፈራረሙት 33ቱ ፓርቲዎች ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ዋና ፀሐፊ እና የኦሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ህብረት /ኦህዴህ/የተባለ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው፡፡
——————————————————————————
ፍኖተ ነፃነት፡- ፔቲሽን ፈራሚ ፓርቲዎች አሁን በምን እንቅስቃሴ ላይ ናቸው?
አቶ ግርማ፡- የፔቲሽን ፊርማው ወደ ትብብር ሠነድ ከተሸጋገረ በኃላ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡ የቀጣይ 6 ወራት ተግባር እቅድ ተዘጋጅቷል፡፡ ትብብሩን ለሚቀጥለው 6 ወራት የሚመራ ቋሚ አስተባባሪ ኮሚቴ ለማስመረጥ በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡ እስከ አሁን ድረስ ስንቀሳቀስ ሁሉም ነገር አልጋ በአልጋ አልነበረም፡፡ ከውስጥም ከውጪም የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመቋቋም እዚህ ደርሰናል፡፡ አሁን የደረስንበት ሁኔታ ተስፋ ሰጪ ነው፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- ትብብሩ ስስ ነው፤ ትንሽ ቆይተው አለመግባብት ይፈጥራሉ፤ሁሉም አብረው አይዘልቁም የሚሉ ወገኖች አሉና እርስዎ ምን ይላሉ?
አቶ ግርማ፡-የማራቶን ውድድር አብረው የጀመሩ ሁሉ አይጨርሱም፡፡ እጅግ ውስብስብና ፈታኝ በሆነ ሠላማዊ ትግል አብሮ የጀመረ ሁሉ አብሮ ይጨርሰሳል ተብሎ አይጠበቅም፡፡ ትግሉ እየጠራና እየገፋ በሄደ ቁጥር እየተራገፈና እየተንጠባጠበ ሊቀር ይችላል፡፡ እስከ አሁን በይፋ ለቅቄአለሁ ብሎ በይፋ መግለጫ የሰጠ ፓርቲ ባይኖርም በተግባር ግን እስአሁን አምስት ድርጅቶች ግንኙነታቸውን አቋርጠዋል፡፡ ነገ ሌላ ሊቀጥል ይችላል፡፡ 15 ወይም 20 ፓርቲ ነጥሮ ቢወጣ አያስገርምም ቁምነገሩ ቁጥሩ ላይ አይደለም ዋናው ቁም ነገር ፓርቲዎቹ ሕዝብና አገር የሚፈልገውን ተግባር እያከናወኑ ናቸው ወይ? የሚለው ነው፡፡ ከህዝብ የሚጠበቀው አመራሩን በቅርብ መከታተለና መቆጣጠር ነው፡፡ ድክመቶችንና ችግሮቹን ብቻ እየነቀሱ በማውጣት መተቸት ሳይሆን እኔንም ያገባኛል ብሎ ከትግሉ መቀላቀል ያስፈልጋል፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- ህዝብ ዘንድ እንዴት እንደርሳለን? ህዝቡንስ እንዴት ወደ ትግሉ እናስገባለን ብላችሁ ታስባላችሁ?
አቶ ግርማ፡- ኢህአዴግ ተቃዋሚዎች ከህዝብ እንዳይገናኙ የማያደርገው ጥረት የለም፡፡ ህገመንግስቱን ጥሶ የመሰብሰብ፣ የመደራጀት ፣ሠላማዊ ሠልፍ ማድረግ እየከለከለ ነው፡፡ እኛ ግን መብታችንን ተጠቅመን ትግላችንን እንቀጥላለን፡፡ ዛሬ ሙሉ ለሙሉ በሚባልበት ሁኔታ የሚዲያ አፈና ተደርጓል፡፡ ይሁን እንጂ ያሉትን ሚዲያዎች ሁሉ እንጠቀማለን፡፡ የኤሌክትሮኒክ ሚዲያዎችን ድህረ ገጾችን በመጠቀም ዓላማችንን እናስተዋውቃለን፡፡ የየፓርቲዎችን መዋቅር እንጠቀምበታን፡፡ የሲቪክስ ማህበራትን መዋቅርም እንዲሁም የመንግስት ሚዲያዎችን እንጠቀማለን ፡፡ በተገኘው ቀዳዳ ሁሉ እንጠቀማለን፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- የወቅቱን የአገሪቱን ተጨባጭ የፖለቲካ ሁኔታ እንዴት ይገልጹታል?
አቶ ግርማ፡- እንደ 33ቱ ፓርቲዎች በጋራ ገምግመን የደረስንበት ድምዳሜ የለም፡፡
ጥያቄህን እንደ ግል የማምንበትን ልመልስልህ፡፡ አገራችን ከፍተኛ ችግር ውስጥ የወደቀችበት ጊዜው ነው፡፡ አገራችን ዛሬ በማንኪያ የተያዘች፤ ከሥሯ ድንጋይ የሚጠብቃት እንቁላል ሆናለች፡፡ አገራችን በዚያ ድንጋይ ላይ ወድቃ እንዳትከሰከስ ሁላችንም እጃችንን ዘርግተን እንቁላሏን ለማዳን መጠባበቅ አለብን፡፡ የኢህአዴግ እብሪትና ትዕቢት አገርንና ህዝብን የሚያጠፋ ነው፡፡ የሀገራችን ሁኔታ አሁን ካለበት ወደ ባሰ ደረጃ እየተጓዘ ነው፡፡ ህዝብን እያገለለ ሚዲያን እያፈነ የተለየ ሐሳብ ያለውን ሰው እያጠፋ መጓዝ ይፈልጋል፡፡ ይህ ጉዞ እጅግ አደገኛ ነው፡፡ ህዝቡ ተረድቶታል፡፡ እባካችሁ ተባበሩና ምሩን ሲል ቆይቷል፡፡ እኛም ተባብረናል፡፡ ከእንግዲህ በቁርጠኝነት አገር የማዳን ሥራ መሥራት ይጠበቅብናል፡፡
ፍኖተ ነፃነት፡- አንዳንድ ወገኖች መንግስት በሃይማኖት ውስጥ ጣልቃ እየገባ ነው፣ የተወሰነን ብሔር ለማጥቃት የተነጣጠረ ዘመቻ ጀምሯል ይላሉ፡፡ እርስዎ ምን ይላሉ?
አቶ ግርማ፡- ከጅምሩ የዚህን መንግስት አነሳስ ስንመለከት ገና በረሃ እያለ ዋና ጠላቶች ናቸው ብሎ የፈረጃቸው አሉ፡፡
ከብሔረሰብ አማራን ከሃይማት ኦርቶዶክስን በጠላትነት ፈርጇል፡፡ የብሔር ብሔረሰቦችን ጥያቄ ለመመለስ እነዚህን ሁለቱን ማጥፋት ያስፈልጋል ብሎ አቀደ፡፡ ሁለቱም የአገርና የህዝብ ጠላቶች ናቸው በማለት እንደዓላማ ወይንም እንደ አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ ከተለያየ ቦታ የተገኘ መረጃ የሚያለክተውም ይህንኑ ነው፡፡
ገና ትግራይ ውስጥ በነበሩበት ወቅት ከየቤተክርስቲያኑ ካህናትን በማባረር ቤተክርስቲያኖችን በካድሬ ቄሶች እንዲመሩና እንዲተዳደር አድርጓል፡፡ የመንግስት ሥልጣን ከያዙበት ቀን ጀምሮ በአማራውና በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ሲፈፀም የነበረውን ሁሉ የምናውቀው ነው፡፡ ይህን መናገር ለቀባሪው ማርዳት ይሆናል፡፡
ሰሞኑን በአማራው ህዝብ ላይ እየተፈፀመ ያለውንም ይታወቃል፡፡ በቅርቡ ደግሞ የሃይማኖት ት/ቤታችንን ራሳችንን እናስተዳድር የሃይማኖት መሪዎቻችን እኛን አይወክሉም፤ መጅሊሳችንን ራሳችን እንሰይም፤ አህባሽ የተባለ ባዕድ አስተምሮ ከውጭ አምጥታችሁ አትጫኑብን፤ ብለው በሠላማዊ መንገድ የጠየቁ የተከበሩ የሙስሊሙ የሃይማት አባቶች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ድርጊት እየተመለከትን ነው፡፡ የሙስሊሙ ህብረተሰብ ለሠላማዊ ትግል አስተማሪ በሆነና በሠለጠነ መንገድ ተቃውሞአቸውን ሲያሰሙ ቆይተዋል፡፡
መማር ለሚችል ከሙስሊሙ ህብረተሰብ ትግስትና ሠላማዊ ተቃውሞን ተምሯል፡፡ የወያኔ/ኢህአዴግ መንግስት ህዝብን በሃይማኖት ከፋፍሎ ለማፋጀትና ዕድሜውን ለማራዘም ያደረገው ጥረት ከሽፎበታል፡፡
የሙስሊሙ ማህበረሰብ አባላት የጠየቁት ጥያቄ መንግስት በሃይማኖታቸው ጣልቃ እንዳይገባባቸው ነው፡፡ ስለዚህ መፍትሔው ከእንግዲህ ሙስሊሙ ክርስቲያኑ መላው የአገሪቱ ህዝብ እጅ ለእጅ ተያይዞ ይህን ሥርዓ ለመቀየር በቁርጠኝነት በጋራ መታገል ነው፡፡
ጥያቄህን እንደ ግል የማምንበትን ልመልስልህ፡፡ አገራችን ከፍተኛ ችግር ውስጥ የወደቀችበት ጊዜው ነው፡፡ አገራችን ዛሬ በማንኪያ የተያዘች፤ ከሥሯ ድንጋይ የሚጠብቃት እንቁላል ሆናለች፡፡ አገራችን በዚያ ድንጋይ ላይ ወድቃ እንዳትከሰከስ ሁላችንም እጃችንን ዘርግተን እንቁላሏን ለማዳን መጠባበቅ አለብን፡፡ የኢህአዴግ እብሪትና ትዕቢት አገርንና ህዝብን የሚያጠፋ ነው፡፡ የሀገራችን ሁኔታ አሁን ካለበት ወደ ባሰ ደረጃ እየተጓዘ ነው፡፡ ህዝብን እያገለለ ሚዲያን እያፈነ የተለየ ሐሳብ ያለውን ሰው እያጠፋ መጓዝ ይፈልጋል፡፡ ይህ ጉዞ እጅግ አደገኛ ነው፡፡ ህዝቡ ተረድቶታል፡፡ እባካችሁ ተባበሩና ምሩን ሲል ቆይቷል፡፡ እኛም ተባብረናል፡፡ ከእንግዲህ በቁርጠኝነት አገር የማዳን ሥራ መሥራት ይጠበቅብናል፡፡
ከብሔረሰብ አማራን ከሃይማት ኦርቶዶክስን በጠላትነት ፈርጇል፡፡ የብሔር ብሔረሰቦችን ጥያቄ ለመመለስ እነዚህን ሁለቱን ማጥፋት ያስፈልጋል ብሎ አቀደ፡፡ ሁለቱም የአገርና የህዝብ ጠላቶች ናቸው በማለት እንደዓላማ ወይንም እንደ አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ ከተለያየ ቦታ የተገኘ መረጃ የሚያለክተውም ይህንኑ ነው፡፡
ምንጭ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ
በአፋር የተከሰተው ርሃብ ተባብሷል -የሟቾች ቁጥር 22 ደርሷል
በክልሉ ዞን ሁለት አሚባራ ወረዳን ጨምሮ በዞን አንድ በሚገኙት ኤረርሲ፣ ኤልዳዓልና ቢሩ ወረዳዎች የተከሰተው ርሃብ ተባብሶ በመቀጠሉ የሟቾች ቁጥር እያሻቀበ መሄዱን ምንጮቻችን በተለይ ለፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ገልፀዋል፡፡ በሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ አፋር ክልል በተከሰተው በዚህ ርሃብ የሟቾች ቁጥር 22 መድረሱ ተሰምቷል፡፡
የአፋር ክልል የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የስራ ሂደት ሃላፊ የሆኑት አቶ መሐመድ ያዮ ርሃብ በአካባቢው ጠረፋማ ወረዳዎች የተከሰተው በዋነኝነት በውሃ እጥረት ቢሆንም የምግብ እጥረቱም አለ፡፡ የክልሉ መንግስት 2 ሚሊዮን ብር በመመደብ ውሃ በቦቲ ተሸከርካሪ እየወሰደ ለአካባቢው ማኀበረሰብ እያደረሰ ነው፣ ምግብ ግን በበቂ ሁኔታ በመጋዘናች ተከማችቶ የሚገኝ በመሆኑ እየተሰጣቸው ከመሆኑም በተጨማሪ በአካባቢው ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም የበሰሉ አልሚ ምግቦችን እያዳረሱ ነው፡፡ በአሁን ወቅት ግን በአካባቢው ዝናብ በመዝነቡ የውሃውን እጥረት ችግር መቀረፉንም ጨምረው ገልፀዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ የእንሰሳቱን የውሃና የምግብ እጥረት ችግር ለመቅረፍ አጎራባች የአማራ ክልል ወረዳዎች ጥሩ ትብብር እያደረጉልን ቢሆንም አብዛኛው አጎራባች ቦታ ተክሎች ተተክለው በአጥር በመከለሉ ለፀጥታ ችግር ሊፈጥር ይችላል በሚል ማሳሰቡ እንዳልቀረ ገልፀውልናል፡፡
የግብርና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ታረቀኝ ፅጌ በበኩላቸው በሶማሌና አፋር በተለያየ ጊዜ ድርቅ ስለሚከሰት በቂ የሆነ የምግብ ክምችት ስላለን ወደ ስፍራው ተልኳል፡፡ የተከሰተውም ድርቅ እንጂ ርሃብ አይደልም ሲሉ አክለዋል፡፡
ሆኖም ለፍኖተ ነፃነት የሚደርሱ መረጃዎች እንዳመለከቱት ከሆነ በአካባቢው ያለው ርሃብ እየተባባሰ ወደ አጎራባች ወረዳዎችም ተዛምቷል፡፡ ፍኖተ ነፃነት ባለፈው ሳምንት በክልሉ ዞን አንድ ቢሩና ኤልዳዓል ወረዳ በተከሰተው ርሃብ የ 7 ሰዎች መሞታቸውን መዘገቧ የሚታወስ ሲሆን አሁን ግን ኤረርሲ የሚባል ሌላ ወረዳም ችግሩ በመከሰቱ የሟቾች ቁጥር ወደ 20 መድረሱ ተጠቁሟል፡፡
የግብርና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ታረቀኝ ፅጌ በበኩላቸው በሶማሌና አፋር በተለያየ ጊዜ ድርቅ ስለሚከሰት በቂ የሆነ የምግብ ክምችት ስላለን ወደ ስፍራው ተልኳል፡፡ የተከሰተውም ድርቅ እንጂ ርሃብ አይደልም ሲሉ አክለዋል፡፡
ሆኖም ለፍኖተ ነፃነት የሚደርሱ መረጃዎች እንዳመለከቱት ከሆነ በአካባቢው ያለው ርሃብ እየተባባሰ ወደ አጎራባች ወረዳዎችም ተዛምቷል፡፡ ፍኖተ ነፃነት ባለፈው ሳምንት በክልሉ ዞን አንድ ቢሩና ኤልዳዓል ወረዳ በተከሰተው ርሃብ የ 7 ሰዎች መሞታቸውን መዘገቧ የሚታወስ ሲሆን አሁን ግን ኤረርሲ የሚባል ሌላ ወረዳም ችግሩ በመከሰቱ የሟቾች ቁጥር ወደ 20 መድረሱ ተጠቁሟል፡፡
ምንጭ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ
ርዕዮት ዓለሙ ሁለተኛ ዲግሪዋን እንዳትማር ተደረገች
March 30, 2013 9:22 am
ለፍኖተ ነፃነት የደረሰው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ርዕዮት እንደማንኛውም እስረኛ ሁለተኛ ዲግሪዋን ለመስራት ህንድ አገር በሚገኘው የሂንድራ ጋንዲ ናሽናል ኦፕን ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን ክፍያ ፈፅማ ብትመዘገብም ማረሚያ ቤቱ መጀመሪያ ከፈቀደ በኋላ ፖለቲካል ሳይንስ እንደምትማር ሲታወቅ ክልከላ ደርሶባታል ፡፡
የርዕዮት አለሙ እጮኛ ጋዜጠኛ ስለሺ ሀጎስ ስለጉዳዩ ጠይቀነው በሰጠን ምላሽ የርዕዮት ከዘጠኝ ወራት በፊት ትምህርቷን መቀጠል እንደምትፈልግ ለማረሚያ ቤቱ በማመልከቻ ጠይቃ እንደነበር አረጋግጧል፡፡ “ እኛ ለቱቶርና ለፈተና አንወስድሽም ግን ዩኒቨርሲቲው ፈታኝ ልኮ የሚፈትንሽ ከሆነና ቱቶር የሚሰጥሽ ከሆነ መማር ትችያለሽ የሚል ምላሽ በቃል ተሰጥቷታል፡፡ እኛም የዩኒቨርሲቲው ወኪል ከሆነው ቅ/ማርያም ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ጋር ጋር በመነጋገር ቃሊቲ ድረስ ፈታኝ ለሚላክበት ተጨማሪ አበል ለመክፈል ተስማምተን ምዝገባ አከናውነናል፡፡” በማለት የሚያስረዳው ስለሺ ሀጎስ ማረሚያ ቤቱ መስማማቱን ካረጋገጡ በኋላ ከሀያ ስድስት ሺብር በላይ ከፍለው ምዝገባውን እንዳከናወኑ ለፍኖተ ነፃነት ተናግሯል፡፡
በርዕዮት በተሰጠው ውክልና መሰረት የመማሪያ ሞጁሎች ይዞ ወደ ቃሊቲ ያቀናው እጮኛዋ ስለሺ ሐጎስ እንደሚናገረው በማረሚያቤቱ የነበረው ሀላፊ የምትወስዳቸውም የፖለቲካ ሳይንስ ሞጁሎች ርዕስ ካነበበ በኋላ አናስገባልህም ተብሏል፡፡
ከክልከላው በፊት ሁለት የማይታወቁ ሰዎች የሂንድራ ጋንዲ ናሽናል ዩኒቨርሲቲ ወኪል ወደሆነው ቅ/ማርያም ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመሄድ “የርዕዮትን ሞጁል አምጡ” ማለታቸውን ጨምሮ የገለፀው ጋዜጠኛ ስለሺ በማረሚያ ቤቱ ክልከላ እንዳዘነ ለፍኖተ ነፃነት ተናግሯል፡፡
ስለጉዳዩ የሚያውቁት ነገር እንዳለ በፍኖተ ነፃነት የተጠየቁት ወላጅ አባቷ ጠበቃ ዓለሙ ገቤቦ በሰጡት መልስ “ እውነት ነው፤ አንቺ እንድትማሪ አንፈቅድም ብለው ከልክለዋትል፡፡ በመሠረቱ አንድ በህግ ጥላ ስር ያለ እስረኛ ቀዳዳ እየተፈለገ መብቱን መንፈግ ተገቢ አይደለም፡፡ ምዝገባው ሲደረግና ሂደቶቹ ሲከናወኑ ፈቅዶ ትምህርቱ ሲጀመር መከልከል ተገቢ አይደለም፡፡ ችግሩን መፍታት የሚችል አካል ካለ አመልክተን ትምህርቷን የምትቀጥልበት መንገድ እንሞክራለን፡፡” ሲሉ መልሰዋል፡፡
ርዕዮት በቅርቡ ይቅርታ ጠይቃ እንድትፈታ በሽማግሌዎች ተጠይቃ ምንም ባልፈፀምኩት ወንጀል ይቅርታ አልጠይቅም የተፈረደብኝን ፍርድ እስር ቤት እጨርሳለሁ ብላ እንቢ በማለቷ ተደጋጋሚ አስተዳደራዊ በደል እየተፈጸመባት ይገኛል፡፡ በጡቷ ላይ በተፈጠረባት ህመም ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፖታል ሪፈር ብትባልም መኪና የለም አጃቢ አልተገኘም በሚል ምክንያቶች ህክምናው መስተጓጎሉ ይታወሳል፡፡
ስለጉዳዩ የሚያውቁት ነገር እንዳለ በፍኖተ ነፃነት የተጠየቁት ወላጅ አባቷ ጠበቃ ዓለሙ ገቤቦ በሰጡት መልስ “ እውነት ነው፤ አንቺ እንድትማሪ አንፈቅድም ብለው ከልክለዋትል፡፡ በመሠረቱ አንድ በህግ ጥላ ስር ያለ እስረኛ ቀዳዳ እየተፈለገ መብቱን መንፈግ ተገቢ አይደለም፡፡ ምዝገባው ሲደረግና ሂደቶቹ ሲከናወኑ ፈቅዶ ትምህርቱ ሲጀመር መከልከል ተገቢ አይደለም፡፡ ችግሩን መፍታት የሚችል አካል ካለ አመልክተን ትምህርቷን የምትቀጥልበት መንገድ እንሞክራለን፡፡” ሲሉ መልሰዋል፡፡
ምንጭ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ
! ……. የገዢዎቻችን ነገር ……….!
ኣንድበ1993 ዓም የህወሓት ክፍፍል መለስ የነ ስየ/ተወልደ ቡድን ለማሸነፍ በህወሓት ሰነፎች (የራሳቸው ነፃ ሓሳብ ያልነበራቸው) የፓርቲው ሰዎች ኣሰባስቦ ‘እኔን መርጠዋል’ ብሎ በህወሓት ሊቀመንበርነቱና የጠቅላይ ሚኒስተር ስልጣኑ ይዞ እንደሚቆይ ኣሳወቀ። ኣቶ ኣባይ ወልዱም ይሄንን ‘የመለስ ራእይ’ (ሰነፎች ማሰባሰብ፣ ጎበዞች ማባረር) እየተገበረ ይገኛል።
ሰነፎቹ ስልጣን ተረካቢዎች ኣሁን የጠበቁት የህዝብ ድጋፍ ባለ ማግኘታቸው ግራ ተጋብተው የሚናገሩትን ነገር እስካለማወቅ ደርሰዋል። በተለይ ኣዜብ መስፍንና ኣባይ ወልዱ (እንዲሁም ስብሓት ነጋ) ለሚናገሩት ነገር ‘ይቅር’ እንበላቸው። ብቁ ፖለቲከኞች ኣለመሆናቸው እየነገሩን ነው። ጭንቀታቸው በኣደባብይ ሲናገሩ ያሳዝናሉ።
ሁለት
የህወሓት መሪዎች ከስልጣን መውረድ የማይፈልጉበት ምክንያት (1) እስካሁን የሰሩት ጥፋት እንዳይጋለጥ ይሰጋሉ። (2) የትእምትን ሃብት ማጣት ኣይፈልጉም። (3) ፓርቲው ስልጣን ከለቀቀ ልክ እንደ የድሮ የደርግ ባለስልጣናት በጠላትነት ተፈርጀው ከሀገር የሚባረሩ ይመስላቸዋል።
‘ትእምት ግን የማን ነው?’ ብለን ስንጠይቅ መልሱ ‘የህወሓት መሪዎች’ የሚል እንደሚሆን ግልፅ ነው። ባለፈው የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ ኣባልና የማረት ሓላፊ ኣቶ ተክለወይኒ ኣሰፋ ትእምት የህወሓት ንብረት እንጂ የትግራይ ህዝብ ሃብት እንዳልሆነ መናገሩ የሚገልፅ post ኣድርጌ ነበር። (መረጃው ያገኘሁት ከፌስቡክ ጓደኛየ ነበር)። መቼና የት እንደተናገረው መጥቀስ እንዳለብኝ ከጓደኞቼ ኣስተያየት ደርሶኛል።
ከተሰጡኝ ኣስተያየቶች በመነሳት ለማጣራት ስሞክር ተክለወይኒ ኣሰፋ ይሄን የተናገረው ባለፈው ዓመት ሮብ ሚያዝያ 10, 2004 ዓም ሲሆን ቦታው በMIT የስብሰባ ኣዳራሽ እንደነበር ለመረዳት ችያለሁ። ‘ለምን ያን እንዲናገር (ኣምኖ እንዲቀበል) ተገደደ?’ የሚለውን ጥያቄ መመለስ ተገቢ ነው፣ ምክንያቱም ብዙ ግዜ (ወይ ሁልግዜ) የህወሓት መሪዎች ትእምት የግል ሃብታቸው መሆኑ እያወቁ ለፖለቲካ ፍጆታ ሲባል ግን ‘ትእምት የህዝብ ነው’ ይሉን ነበር።
MIT (Mekelle Institute of Technology) ሲቋቋም ዓላማው የክልሉ ጎበዝ ተማሪዎች ተመጠው እዛው ተምረው ገዢውን ፓርቲ በታማኝነት እንዲያገለግሉ ታስቦ ነበር። ቁስ ነገር በመስጠት ጎበዝ ልጆችን ባርያ ኣድርጎ ለመግዛት፣ ይህንን ካልተቻለ ደግሞ ስርዓቱ እንዳይቃወሙ ለማድረግ ነ ው። ህወሓቶች ጎበዝ ተማሪዎችን (ወይ ሙሁራን ባጠቃላይ) ይፈራሉ። ምክንያቱም እነሱ በደምብ የሚያውቁት በሓሳብ ማሸነፍ ሳይሆን ተኩሶ መግደል ነው። ኣሁን የቸገራቸው ይሄንን ነው፤ (ውድድሩ በጠመንጃ ሳይሆን በሓሳብ መሆኑ)።
የMIT ተማሪዎች ግን ህወሓቶች እንደጠበቁት (ስለበሉ ስለጠጡ) ‘ታማኝ ኣገልጋዮች’ መሆን ኣልቻሉም። ጥያቄዎች ማንሳት፣ መብት መጠየቅ፣ መቃወም … ምናምን ጀመሩ። ማስተካከል እንዳለባቸው ተነገራቸው። ኣልተሳካም። ህወሓቶች በጉዳዩ ተሰብስበው ተወያዩ። ‘እነዚህ ተማሪዎች በራሳችን ገንዘብ ኣስተምረን ለኛ ጠላቶች እየፈጠርን ነን።’ (MIT fund የሚደረገው ከትእምት ነበር)። እንደዉጤቱም ‘ጠላቶች’ ለመፍጠር ገንዘባቸው ማባከን እንደሌለባቸው ተስማምተው የMIT ቡጀት ተዘግቶ ተቋሙ ወደ መቐለ ዩኒቨርስቲ እንዲጠቃለል (በጀቱ ከፌደራል መንግስት እንዲሆን ተወሰነ)።
ይሄን ዉሳኔ የMIT ማህበረሰብ ተቃወመው (በወቅቱ ስለ ጉዳዩ ፅፌ ነበር)። ብዙ ችግር ተፈጠረ። የህወሓት መሪዎች የMIT ማህበረሰብ (ተማሪዎችና ኣስተማሪዎች) እየሰበሰቡ ማነጋገር ተያያዙት ። ከነዚህ መሪዎች ኣንዱ ተክለወይኒ ኣሰፋ ነበር። እሱ ተማሪዎቹን ሰብስቦ በበጀት እጥረት ምክንያት MIT fund ማድረግ እንደማይችሉና የመቐለ ዩኒቨርስቲ ኣካል መሆን እንዳለበት ይነግሯቸዋል። ሰመረ የተባለ ተማሪ እጁን በማውጣት ‘ትእምት የትግራይ ህዝብ ሃብት ነው ትሉናላቹ ግን በትክክል የህዝብ ከሆነ ለምን ለህዝብ በሚጠቅም መልኩ ኣታውሉትም?’ ብሎ ይጠይቃል። ተክለወይኒም በጣም ተናዶ “ማን ኣለህ ዉሸታም! ትእምት (EFFORT) የህወሓት ነው፤ ህዝብ ደሞ ማነው?” (“መን ኢሉካ ሓሳዊ! ትእምት ናይ ህወሓት እዩ። ታይ እዩ ህዝቢ ኸ?” ብሎ መለሰለት።
ተክለወይኒ እንዲህ መናገሩ ምን ኣዲስ ነገር ኣለው? ኣዲስ ነገር ኣይደለም። ምናልባት ኣዲስ ከሆነ ግን በራሳቸው ኣንደበት በህዝብ ፊት መናገራቸው ብቻ ነው እንጂ የህወሓት መሆኑማ ማንም ሰው ያውቃል። ኣሁን ኣሁን እኮ ግን ትእምት የህወሓት ኣባላት መሆኑ ቀርተዋል። ትእምት የሁሉም ኣባላት ኣይደለም። ትእምት የተወሰኑ የህወሓት መሪዎች የግል ሃብት ነው። የጥቂት ሰዎች ነው።
ሦስት
በመኾኒ በሺዎች የሚቆጠሩ መኖርያ ቤቶች እንደሚፈርሱ በመንግስት ኣካላት ከተነገረ በኋላ ኗሪዎቹ ኣማራጭ መጠልያ እንዲዘጋጅላቸው ቢጠይቁም መፍትሔ እንዳላገኙ ጠቅሼ ነበር። ከዚህ በመነሳት “ቤቶቹ የሚፈርሱት በምን ምክንያት ነው?” የሚል ነገር ተነስተዋል። የሚፈርስበት ምክንያት “ሕገ ወጥ ግንባታ” ተብሎ ነው።
በመኾኒ ወደ 7 ሺ የሚጠጉ ቤቶች ‘ሕገ ወጥ’ ከሆኑ ‘ሕጋዊ የሆነ ቤት የለም’ ልንል ነው። ግን ይህን ሁሉ ቤት ‘በሕገውጥ መንገድ’ ሲገነባ (ለብዙ ዓመትም ኑሮበታል) ኣስተዳዳሪዎቹ (የመንግስት ተወካዮቹ ) የት ነበሩ? እስኪገነባ ድረስ ዝም ብለው እያዩ ነበር ወይስ ከተገነቡ በኃላ፣ ኣገልግሎት መስጠት ከጀመሩ በኋላ ነው ‘ሕገወጥ’ የሆኑት? ‘ሕገወጥ’ ቤት ከተገነባ ከጅምሩ ነው መቆም የነበረበት። ራሳቸው ይፈቅዳሉ፣ ይሰጣሉ፣ በኋላ ያፈርሳሉ። ይህንን ተግባር በነዋሪዎቹ የሚፈጥረው የስነ ልቦና ችግር ቀላል ኣይደለም። እንደዚህ ዓይነት ችግር ከመልካም ኣስተዳደር እጦት የሚመነጭ ነው።
የህወሓት መሪዎች ያዳላሉ። ምሳሌ ልስጣቹ፡ ከተወሰኑ ዓመታት በፊት በመቐለ ከተማ የመኖርያ ቤቶች ግንባታ ጉድ ነበር። ብዙ የከተማው ነዋሪዎች ‘ሰራዋት’ ተብሎ በሚጠራ ኣከባቢ (የከተማው ኣስተዳደር ፍቃድ ኣግኝተው፣ ማንም ሳይከለክላቸው) በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ተገነቡ። ኣገልግሎት መስጠት ጀመሩ።
በተመሳሳይ መልኩ (በተመሳሳይ ግዜና ሁኔታ) ግን ለየት ባለ ቦታና ለየት ባሉ ሰዎች ሌላ ዓይነት ቤቶች (ቪላዎች) ይገነቡ ነበር። እነዚህ ለየት ባለ ቦታ የተገነቡ ቪላዎች Hill Top Hotel ኣከባቢ በሚገኝ ‘ልዩ መንደር’ ነው። ‘ልዩ መንደር’ ያልኩበት ምክንያት እዛ ኣከባቢ ቤት መስራት የሚፈቀድለት ሰው የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣን መሆን ኣለበት። ሌላ ተራ ሰው እዛ ኣከባቢ ቤት መስራት ኣይፈቀድለትም። በወቅጡ የነበረ “ጥሕሎ” የተሰኘ መፅሔት “ኣፓርታይድ መንደር” ብሎ ሰይሞታል። እስካሁንም “ኣፓርታይድ መንደር” ተብሎ ይጠራል። ባለስልጣናቱ ለብቻቸው ተለይተው የሚኖሩበት ሠፈር ስለሆነ ነው።
ሁለቱም የ’ሰራዋት’ (የሰላማዊ ሰው)ና ‘ኣፓርታይድ መንደር’ (የባለስልጣናቱ) የቤት ግንባታዎች ማንሳት ለምን ኣስፈለገ? በሰራዋት የተገነቡ ቤቶች ሁሉም በግፍ (በዶዘሮች) እንዲፈርሱ ሲደረግ የባለስልጣናቱ (ኣፓርታይድ መንደር) ግን ማንም ሳይነካው እስከኣሁን ድረስ ኣለ። የተራ ህዝብ ፈረሰ (ሕገወጥ ተባለ) የራሳቸው (የባለስልጣናቱ) ግን ‘ሕጋዊ ሆነ’ (ምክንያቱም እነሱ ኮ ከሕግ በላይ ናቸው)።
ወይ ኣድልዎ!
It is so!!!
Temesgen's Le'ilena in danger of closure
Journalist Temesgen Desalegn, Managing Editor of Le'ilena (Magnanimity) Amharic Weekly Newspaper,today said that his new paper is facing an imminent danger of closure. It was the newspaper's fourth issue since his two previous papers, Feteh and Addis Times were forced to close by the Regime.
In his article entitled "The Zombies are coming", Temesgen said that his new publication is now under an integarted attack and campign by magazines that proclaim themselves "private and free" and a governmental body to "censor" Le'ilina. "These parties" says Temsegn "have signed an article of faith to eliminate Le'ilina Newspaper before the coming week".
This was the reason why we published on our last week's issue alerting that the regime was starting a defamation campaign against the publisher's of Le'ilena Newspaper by using these so called "Free" magazines as proxies, he added.
This was the reason why we published on our last week's issue alerting that the regime was starting a defamation campaign against the publisher's of Le'ilena Newspaper by using these so called "Free" magazines as proxies, he added.
This article, written by making repeated and particular reference to former co-founder and writer of the defunctAddis Neger Newspaper, Mesfin Negash's metaphorical article on Zombies and Ethiopian politics,fiercely criticises and bashes the Ethiopian Broadcasting Authority, a body designated to accredit and ban media in Ethiopia.
The full version of article is attached below,
According to the US-based Committee to Protect Journalists (CPJ), between 2008 and July 2011, the Ethiopian government filed 41 lawsuits against Temesgen. When his recent charges are added, Temesgen was charged over 100 times.
Source De Birhan
Subscribe to:
Posts (Atom)