Monday, 25 March 2013

የወያኔ ባለስልጣናት ፈዘዋል ተክዘዋል ሃሳባቸው ሁሉ ከነሱ ጋር ወደት እንደበነነ አይታወቅም መንፈሳቸው በስብሰባቸው ላይ የለም....ለዚህም ነው ይሰበሰባሉ በደመነብስ ህግ ያጸድቃሉ ምን እንደጸደቅ ምን እንደሆነ ስለማያውቁ የህግን የበላይነት አያውቁትም::ትላንት ያደረጉትን ዛሬ አያውቁትም እስኪ ይመልከቷቸው ከፊታችሀው ላይ ደስታ የለም እኮ የሰው እምባ እና ደም ጩኸት ...Minilik Salsawi

No comments:

Post a Comment