ሲዋን - ዳንኤል ገዛኸኝ
ጋዜጠኛ ዳንኤል ገዛኸኝ ከ1997ቱ የኢትዮጵያ ምርጫ በኋላ “በመንግሥት ኃይሎች ደረሰብኝ” በሚለው እሥራት፣ ወከባ፣ ድብደባና በቅልብ ውሻ የመነከስ ጥቃት በታኅሣስ 1998 ዓ.ም ለመሰደድ በቅቷል፡፡
ሲዋን - በዳንኤል ገዛኸኝጋዜጠኛው ከምርጫው በኋላ “በመንግሥት ኃይሎች ደረሰብኝ” በሚለው እሥራት፣ ወከባ፣ ድብደባና በቅልብ ውሻ የመነከስ ጥቃት በታኅሣስ 1998 ዓ.ም ለመሰደድ በቅቷል፡፡
“ሲዋን” በእብራይስጥ ቋንቋ “ግንቦት” ማለት ነው፡፡
“ሲዋን” ዳንኤል ገዛኸኝ ከአዲስ አበባ አውቶቡስ ተራ ተነስቶ እስከ ሰንዐ - የመን ያሣለፈውን ከባድና ጠመዝማዛ የስደት ጉዞ ይዘግባል፡፡
ዳንኤል ዛሬ በዩናዩትድ ስቴትሷ ጆርጅያ ግዛት የአትላንታ ከተማ ነዋሪ ነው፡፡
ለጥያቄዎችዎ መልስ ይሰጣል፡፡..... http://amharic.voanews.com/content/siwan-by-daniel-gezahagn/1632179.html
No comments:
Post a Comment